ከእ.ኤ.አ ጃንዋሪ 25-27 ቀን 2018 በደቡብ አፍሪካ ሲካሄዱ የነበሩ የዲያስፓራ የውይይት መድረኮች በስኬት ተጠናቀቁ
Feb 2, 2018 ·
1m 38s
Sign up for free
Listen to this episode and many more. Enjoy the best podcasts on Spreaker!
Download and listen anywhere
Download your favorite episodes and enjoy them, wherever you are! Sign up or log in now to access offline listening.
Description
ፕሪቶሪያ በሚገኘው የኢፌዲሪ ኤምባሲ አዘጋጅነት ከጃንዋሪ 25-27 ቀን 2018 ድረስ ለሶስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄዱ የነበሩ የሀይማኖት መሪዎች ፣የሙሁራን እና የቢዝነስ ማህበረሰቡ አጠቃላይ የተሳተፉአቸው የውይይት መድረኮች ተጠናቀቁ ፡፡ በሀይማኖት ተቋማት የመሪዎች መድረክ ላይ ተሳታፊ የነበሩ መሪዎች ስብሰባውን አስመልክተው የሰጡትን አስተያየት በዚሁ የኢንተርኔት ሬዲዮ እንዲከታተሉ ተጋብዘዋል፡፡
በሶስቱም መድረኮች ኮሚኒቲው ለእርስ በእርስ እንዲሁም ለሀገራቸው የሰላም እና የልማት አጀንዳዎች ዙሪያ መሰለፍ በሚችሉባቸው ጉዳዮች፣ የህገወጥ የሰዎች ዙውውርን ለማስቆም በሚደረገው ጥረት የዲያስፓራውን ተሳትፎ አስመልክቶ እንዲሁም የኤምባሲውን አገልግሎት አስመልክቶ ሰፋ ያሉ ውይይቶች አካሂደዋል፡፡
በሶስቱም መድረኮች ኮሚኒቲው ለእርስ በእርስ እንዲሁም ለሀገራቸው የሰላም እና የልማት አጀንዳዎች ዙሪያ መሰለፍ በሚችሉባቸው ጉዳዮች፣ የህገወጥ የሰዎች ዙውውርን ለማስቆም በሚደረገው ጥረት የዲያስፓራውን ተሳትፎ አስመልክቶ እንዲሁም የኤምባሲውን አገልግሎት አስመልክቶ ሰፋ ያሉ ውይይቶች አካሂደዋል፡፡
Information
Author | Ethiopian Embassy in Pretoria |
Organization | Ethiopian Embassy in Pretoria |
Website | - |
Tags |
Copyright 2024 - Spreaker Inc. an iHeartMedia Company