Contacts
Info
እ.ኤ.አ ጃንዋሪ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ኤምባሲ ፕሪቶሪያ በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ
ኢትዮጵያውያን የሚያገለግሉ ከሰባቱ የደቡብ አፍሪካ እስቴቶች የተወጣጡ የሀይማኖት አባቶች ጉባኤ
ላይ በአራት ጉዳዮች ዙሪያ ማለትም
1. በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውን ጠንካራ ህብረት መፍጠር በሚቻልበት ሁኔታ፣
2. የተለያዩ አደረጃጀቶችን ማጠናከር
3. ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርና አሰቃቂ ጉዳቱ፣
4. በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዩጵያውያን መብት
5. የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አጠቃላይ ሁኔታ
የተዘጋጀው ሰነድ ቀርቦ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን በዚህ ወይይት ወቅት የተለየዩ ቤተ እምነቶችን የሚወክሉ የሐይማኖት አባቶችና አስተማሪዎች ገንብ አስተያየት አቅርበዋል፡፡ በኤምባሲው ጋር በቀጣይ በቅርበት ለመሥራት፣ በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያውያን ሀይማኖት ጉባኤ ለማቋቋም፣ ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ዙሪያ ለተከታዮቻቸው ትምህርት ለመስጠት ቃል ገብተዋል፡፡
ኢትዮጵያውያን የሚያገለግሉ ከሰባቱ የደቡብ አፍሪካ እስቴቶች የተወጣጡ የሀይማኖት አባቶች ጉባኤ
ላይ በአራት ጉዳዮች ዙሪያ ማለትም
1. በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውን ጠንካራ ህብረት መፍጠር በሚቻልበት ሁኔታ፣
2. የተለያዩ አደረጃጀቶችን ማጠናከር
3. ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርና አሰቃቂ ጉዳቱ፣
4. በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዩጵያውያን መብት
5. የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አጠቃላይ ሁኔታ
የተዘጋጀው ሰነድ ቀርቦ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን በዚህ ወይይት ወቅት የተለየዩ ቤተ እምነቶችን የሚወክሉ የሐይማኖት አባቶችና አስተማሪዎች ገንብ አስተያየት አቅርበዋል፡፡ በኤምባሲው ጋር በቀጣይ በቅርበት ለመሥራት፣ በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያውያን ሀይማኖት ጉባኤ ለማቋቋም፣ ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ዙሪያ ለተከታዮቻቸው ትምህርት ለመስጠት ቃል ገብተዋል፡፡
የሐይማኖት አባቶችና አስተማሪዎች ውይይት በደቡብ አፍሪካ
የሐይማኖት አባቶችና አስተማሪዎች ውይይት በደቡብ አፍሪካ
2 FEB 2018 · ፕሪቶሪያ በሚገኘው የኢፌዲሪ ኤምባሲ አዘጋጅነት ከጃንዋሪ 25-27 ቀን 2018 ድረስ ለሶስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄዱ የነበሩ የሀይማኖት መሪዎች ፣የሙሁራን እና የቢዝነስ ማህበረሰቡ አጠቃላይ የተሳተፉአቸው የውይይት መድረኮች ተጠናቀቁ ፡፡ በሀይማኖት ተቋማት የመሪዎች መድረክ ላይ ተሳታፊ የነበሩ መሪዎች ስብሰባውን አስመልክተው የሰጡትን አስተያየት በዚሁ የኢንተርኔት ሬዲዮ እንዲከታተሉ ተጋብዘዋል፡፡
በሶስቱም መድረኮች ኮሚኒቲው ለእርስ በእርስ እንዲሁም ለሀገራቸው የሰላም እና የልማት አጀንዳዎች ዙሪያ መሰለፍ በሚችሉባቸው ጉዳዮች፣ የህገወጥ የሰዎች ዙውውርን ለማስቆም በሚደረገው ጥረት የዲያስፓራውን ተሳትፎ አስመልክቶ እንዲሁም የኤምባሲውን አገልግሎት አስመልክቶ ሰፋ ያሉ ውይይቶች አካሂደዋል፡፡
እ.ኤ.አ ጃንዋሪ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ኤምባሲ ፕሪቶሪያ በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ
ኢትዮጵያውያን የሚያገለግሉ ከሰባቱ የደቡብ አፍሪካ እስቴቶች የተወጣጡ የሀይማኖት አባቶች ጉባኤ
ላይ በአራት ጉዳዮች ዙሪያ ማለትም
1. በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውን ጠንካራ ህብረት መፍጠር በሚቻልበት ሁኔታ፣
2. የተለያዩ አደረጃጀቶችን ማጠናከር
3. ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርና አሰቃቂ ጉዳቱ፣
4. በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዩጵያውያን መብት
5. የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አጠቃላይ ሁኔታ
የተዘጋጀው ሰነድ ቀርቦ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን በዚህ ወይይት ወቅት የተለየዩ ቤተ እምነቶችን የሚወክሉ የሐይማኖት አባቶችና አስተማሪዎች ገንብ አስተያየት አቅርበዋል፡፡ በኤምባሲው ጋር በቀጣይ በቅርበት ለመሥራት፣ በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያውያን ሀይማኖት ጉባኤ ለማቋቋም፣ ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ዙሪያ ለተከታዮቻቸው ትምህርት ለመስጠት ቃል ገብተዋል፡፡
ኢትዮጵያውያን የሚያገለግሉ ከሰባቱ የደቡብ አፍሪካ እስቴቶች የተወጣጡ የሀይማኖት አባቶች ጉባኤ
ላይ በአራት ጉዳዮች ዙሪያ ማለትም
1. በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውን ጠንካራ ህብረት መፍጠር በሚቻልበት ሁኔታ፣
2. የተለያዩ አደረጃጀቶችን ማጠናከር
3. ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርና አሰቃቂ ጉዳቱ፣
4. በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዩጵያውያን መብት
5. የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አጠቃላይ ሁኔታ
የተዘጋጀው ሰነድ ቀርቦ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን በዚህ ወይይት ወቅት የተለየዩ ቤተ እምነቶችን የሚወክሉ የሐይማኖት አባቶችና አስተማሪዎች ገንብ አስተያየት አቅርበዋል፡፡ በኤምባሲው ጋር በቀጣይ በቅርበት ለመሥራት፣ በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያውያን ሀይማኖት ጉባኤ ለማቋቋም፣ ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ዙሪያ ለተከታዮቻቸው ትምህርት ለመስጠት ቃል ገብተዋል፡፡
Information
Author | Ethiopian Embassy in Pretoria |
Organization | Ethiopian Embassy in Pretoria |
Categories | Society & Culture |
Website | www.ethioembassy.org.za |
info@ethiopianembassy.co.za |
Copyright 2024 - Spreaker Inc. an iHeartMedia Company