Settings
Light Theme
Dark Theme

ከእ.ኤ.አ ጃንዋሪ 25-27 ቀን 2018 በደቡብ አፍሪካ ሲካሄዱ የነበሩ የዲያስፓራ የውይይት መድረኮች በስኬት ተጠናቀቁ

ከእ.ኤ.አ ጃንዋሪ 25-27 ቀን 2018 በደቡብ አፍሪካ ሲካሄዱ የነበሩ የዲያስፓራ የውይይት መድረኮች በስኬት ተጠናቀቁ
Feb 2, 2018 · 14m 52s
ፕሪቶሪያ በሚገኘው የኢፌዲሪ ኤምባሲ አዘጋጅነት ከጃንዋሪ 25-27 ቀን 2018 ድረስ ለሶስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄዱ የነበሩ የሀይማኖት መሪዎች ፣የሙሁራን እና የቢዝነስ ማህበረሰቡ አጠቃላይ የተሳተፉአቸው የውይይት መድረኮች ተጠናቀቁ ፡፡ በሀይማኖት ተቋማት የመሪዎች መድረክ ላይ ተሳታፊ የነበሩ መሪዎች ስብሰባውን አስመልክተው የሰጡትን አስተያየት በዚሁ የኢንተርኔት ሬዲዮ እንዲከታተሉ ተጋብዘዋል፡፡
በሶስቱም መድረኮች ኮሚኒቲው ለእርስ በእርስ እንዲሁም ለሀገራቸው የሰላም እና የልማት አጀንዳዎች ዙሪያ መሰለፍ በሚችሉባቸው ጉዳዮች፣ የህገወጥ የሰዎች ዙውውርን ለማስቆም በሚደረገው ጥረት የዲያስፓራውን ተሳትፎ አስመልክቶ እንዲሁም የኤምባሲውን አገልግሎት አስመልክቶ ሰፋ ያሉ ውይይቶች አካሂደዋል፡፡
Information
Author Ethiopian Embassy in Pretoria
Website -
Tags

Looks like you don't have any active episode

Browse Spreaker Catalogue to discover great new content

Current

Looks like you don't have any episodes in your queue

Browse Spreaker Catalogue to discover great new content

Next Up

Episode Cover Episode Cover

It's so quiet here...

Time to discover new episodes!

Discover
Your Library
Search